መዝገበ ቃላት

ከውክፔዲያ

መሉጌታ አዱኛ ዳዲ

ተወልዶ ያደገው በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ተብላ በምትጠራው ሲሆን እድሜወው ለትምርት እንደደረሰ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርቱን ሒደቡ አቦት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የተከታተለ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባሌ በአዲስ አበባ የተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ተምሮአል የመጀመርያ ደረጃ ዲግሪ ከ አዲስ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደሞ ከ ሀዋሳ በ Economics የተመረቀ ሲሆን አሁን ላይ ተወልዶ ባደገበት ሀገሩ ሰላሌ ላይ በinvestment ዘርፍ ተሰማርቶ 4 የጤና ኬላዎች 11 በላይ የመጀመርያ ደረጃ ተ/ቤቶች በግሉ ለህብረተሰቡ ያበረከተ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ 80 አባ ወራዎች በየወሩ 5ሺ ድጓማ ያደርጋል